top of page

ጥቅምት 5፣2017 - የአደጋ ቅነሳ ቀን እየተከበረ ነው

  • Oct 15, 2024
  • 1 min read

በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ የአደጋ ቅነሳ ቀን በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡

የአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን የኢትዮጵያ የአደጋ እና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናግሯል፡፡


የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አታለለ አቦሀይ፤ የአየር ንብረት ለውጥ ዋነኛ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን በመድረኩ ተነግሯል ብለውናል፡፡


የአደጋ ስጋትን ለመቀነስ ኮሚሽኑ በምን አቅም ላይ ይገኛል?


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያን ይጫኑ..





Recent Posts

See All
የሐምሌ 24 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ኮንጎ በኮንጎ ኪንሻሣ በኢቦላ የሚያዙ ሕሙማንና ወረርሽኙ የሚገድላቸው ሰዎች ብዛት በጣሙን እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ብዛት ከ3 ሺህ 400 መብለጡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ወረርሽኙ የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ1 ሺህ 500 በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ በአገሪቱ በኢቦላ በሽታ የሚያዙ ሰዎች

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page