top of page

ጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም - ሃይማኖትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን ማስቆም የሚቻለው እንዴት ነው?

  • sheger1021fm
  • Nov 3
  • 1 min read

ሰዎች በብሔራቸው በሃይማኖታቸው እየተለዩ ግድያ እንደሚፈፀምባቸው በተለያየ ጊዜ የወጡ ሪፖርቶች ያሳያሉ፡፡


ሰሞኑንም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እና የኢትዮጵያ እስልምና ሃይማኖት ተከታዮች የሆኑ ሰዎች መገደላቸው የየሀይማኖቱ ተቋማት ባወጡት መግለጫ ጠቅሰዋል፡፡


የሃይማኖት ተቋማቱ መንግስት በህይወት የመኖር መብትን እንዲያስከብር ድርጊቱን የፈፀሙትንም ለህግ እንዲያቀርብ ጠይቀዋል፡፡


ሃይማኖትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን ማስቆም የሚቻለው እንዴት ነው? ስንል የሃይማኖት አባቶችን ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page