top of page

ጥቅምት 16፣2017 - የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች

  • sheger1021fm
  • Oct 26, 2024
  • 1 min read

በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቀያቸው የመመለሱ ስራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡


ተፈናቃዮቹን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ስራም በአጭር ጊዜ ይጠናቀቃል የሚል ቃልም ተገብቶ ነበር፡፡


ተፈናቃዮቹ እንደተባለውና እንደተጀመረው ወደ ቀያቸው ተመለሱ?


ድጋፍና ማቋቋሙስ?





ማርታ በቀለ



Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page