top of page

ጥቅምት 1፣2016 - 650 ሚሊዮን ዶላር ብድርና እርዳታ በህዝብ እንደራሴዎች ፀደቀ

  • Oct 12, 2023
  • 1 min read

ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር የተገኘ 650 ሚሊዮን ዶላር ብድርና እርዳታ በህዝብ እንደራሴዎች ፀደቀ፡፡


ኢትዮጵያ ከፍተኛ ብድር ጫና ካለባቸው ሃገራት መካከል መሆኗን በመጥቀስ በጉዳዩ ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር ግልፅ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው የጠየቁት የምክር ቤቱ አባላት ከሌብነት በፀዳ መልኩ ስራ ላይ እንዲውል ጠይቀዋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ የመማር ማስተማር ሂደቱን እያወኩ ነው የተባሉ እንደ መጠጥ ቤት እና መሰል የንግድ ቤቶችን ከመማሪያ ቤት እንዲርቁ እየተሰራ ቢሆንም ውጤቱ ግን ውሃ ቅዳ ውሃ ምልስ ሆኗል ይላል የከተማዋ ትምህርት ቢሮ፡፡

ሰኔ 15/2018 በአዲስ አበባ የመማር ማስተማር ሂደቱን እያወኩ ነው የተባሉ እንደ መጠጥ ቤት እና መሰል የንግድ ቤቶችን ከመማሪያ ቤት እንዲርቁ እየተሰራ ቢሆንም ውጤቱ ግን ውሃ ቅዳ ውሃ ምልስ ሆኗል ይላል የከተማዋ ትምህርት ቢሮ፡፡ ለመጭው ትምህርት ዘመን ይህ ችግር እንዳይቀጥል ጥረቴን ቀጥያለሁም ብሏል፡፡

 
 
 
ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች?

ሰኔ 15/2018 ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች? በ2025 ስራውን በ700 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ አደርጋለሁ ብትልም እዛ ማድረስ ግን አልቻለችም ታዲያ ከ አምስት አመት በኋላ እንደቃሏ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page