ግንቦት 8፣2016 - የኑሮ ውድነት ጋር ተደምሮ የመድሃኒት እና የምርመራ ወጪዎች ዜጎችን እየፈተኑ እንደሆነ ተነግሯል
- sheger1021fm
- May 16, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ በህክምና ወጪ መናር ምክንያት ተገቢ ህክምና የማያገኙ እና ወደ ህክምና ተቋማት የማይሄዱ ዜጎች በርካታ ናቸው ተብሏል፡፡
በተለይ ከፍተኛ ከሆነው የኑሮ ውድነት ጋር ተደምሮ የመድሃኒት እና የምርመራ ወጪዎች ዜጎችን እየፈተኑ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il












Comments