top of page

ግንቦት 5፣2016 - የውጭ ባለሃብቶች የራሳቸውን ሃብት ይዘው እንዲመጡ ቢጠበቅም ከባንኮች የመበደር አዝማሚያ ያሳያሉ ተባለ

  • May 13, 2024
  • 1 min read

የውጭ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሊሳተፉ ሲመጡ የራሳቸውን ሃብት ይዘው እንዲመጡ ቢጠበቅም ከባንኮች የመበደር አዝማሚያ ያሳያሉ ተባለ፡፡


ባጠቃላይ ባለፉት 31 ዓመታት ቀጥታ ኢንቨስትመንት ተሳትፎ የቁጥርም የጥራትም ችግር ያለበት መሆኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ያካሄደው ጥናት አሳይቷል፡፡


ጥናቱ በዋናነት ትኩረት ያደረገው የውጪ ቀጥታ ኢንቨስትመን ላይ ነው፡፡


በዚህም ላለፉት 31 ዓመታት ለኢትዮጵያ ያመጣወን ለውጥ ምን ድነው? ሚናውስ?


ተሳትፎውስ ምን ይመስላል ምን አይነት ችግሮች በዚህ ቀጥታ ኢንቨዝትመንት ገጥሞታል የሚለውን ዳሷል፡፡


ጥናቱ ይህንን ከተመለከተ በኋላ ለነዚህ ክፍተቶች እንደመፍትሄ ያላቸውን አስቀምጧል፡፡


ታዲያ በኢትዮጵያ ባለፉት 31 አመታት ውስጥ 6136 የውጭ ባለሀብቶች ፍቃድ የወሰዱ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 58 ከመቶ የሚሆኑት ብቻ ወደ ስራ መግባታቸው ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በሀገሪቱ ምን ያህል ቋንቋዎች እንዳሉ ከግምት በዘለለ ይታወቃል?

ሰኔ 18/2018 በኢትዮጵያ ቋንቋ ከማንነት ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ቢሆንም፤ በሀገሪቱ ምን ያህል ቋንቋዎች እንዳሉ ከግምት በዘለለ ይታወቃል? ጥናትስ ተካሄዶበታል ወይ? ስንል ጠይቀናል፡፡ ቋንቋ በአብዛኛው ከማንነት ጋር ተያይዞ በሚነገርበትና የየቋንቋው ተናጋሪዎች አሁን አሁን በተሻለ መንገድ እየተጠቀሙበት ነው በ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page