top of page

ግንቦት 21 2017 - ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?

  • sheger1021fm
  • 2 days ago
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ደንብ ተላልፋችኋል፣ አጥፍታችኋል በሚል የምንቀጣው ቅጣት ከአቅማችን በላይ ነው በሚል ቅሬታ ሲቀርብ ይሰማል፡፡


ከፍሳሽ ጋር በተያያዘ፣ ከህገ-ወጥ ንግድ ጋር በተገናኘ ደንብ ተላልፋችኋል የተባሉ ግለሰቦችና ተቋማት እየተቀጡ ነው፡፡


ግን እንዲህ ዓይነት ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?


ሙሉ ዘገባውን ያግምጡ…..


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page