ግንቦት 21 2017 - ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?
- sheger1021fm
- 2 days ago
- 1 min read
በአዲስ አበባ ደንብ ተላልፋችኋል፣ አጥፍታችኋል በሚል የምንቀጣው ቅጣት ከአቅማችን በላይ ነው በሚል ቅሬታ ሲቀርብ ይሰማል፡፡
ከፍሳሽ ጋር በተያያዘ፣ ከህገ-ወጥ ንግድ ጋር በተገናኘ ደንብ ተላልፋችኋል የተባሉ ግለሰቦችና ተቋማት እየተቀጡ ነው፡፡
ግን እንዲህ ዓይነት ደንቦች ሲወጡ ምን ዓይነት ሂደት ማለፉ ነበረበት?
ሙሉ ዘገባውን ያግምጡ…..
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments