top of page

ዩኒሊቨር ኢትዮጵያ ወደ አማራ ክልል ምርቶቼን ማከፋፈል አልቻልኩም ብሏል

  • sheger1021fm
  • Apr 29, 2024
  • 1 min read

የሰላም መደፍረስ፤ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ዘርፉን እያዳከመው መሆኑ ይነገራል፡፡


የተለየዩ ምርቶችን በማመረት በሁሉም ክልሎች ያከፋፍል የነበረው ዩኒሊቨር ኢትዮጵያ በተለይ ወደ አማራ ክልል ምርቶቼን ማከፋፈል አልቻልኩም እያለ ነው፡፡


የኢንቨስትመንት ኮሚሽንም የፀጥታ ችግር በዘርፉ ላይ እያስከተለ ያለውን ችግር አሉታዊ ተፅዕኖ ባለመዋዕለ ነዋዮችን የሚደግፍ አሰራር ለመዘርጋት እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page