top of page

‘’የፀጥታ አካላትም የመብት ጥሰት ላይ ተሳታፊ ናቸው’’

  • Dec 9, 2023
  • 1 min read

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰት እየከፋ መምጣቱንና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን በዘርፉ ላይ በተሰማሩ ተቋማት እየተነገረ ነው፡፡


የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና ሰላማዊና ንጹሃን ዜጎች ከጥቃት እንዲጠበቁ የሚሞግቱ ተቋማት ሰራተኞች ላይ ሳይቀር የተለያየ ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑ የችግሩን ግዝፈት ያሳያል ተብሏል፡፡


የዜጎችን መብት ማስከበር የሚጠበቅባቸው የመንግስት ባለስልጣት እና የፀጥታ አካላት በዜጎች ላይ በሚደርስ የመብት ጥሰት ላይ ተካፋይ መሆናቸውን ሪፖርቶች ቢያሳዩም ተጠያቂ አለመደረጋቸው ደግሞ ችግሩን ያበረታዋል ይላሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ።

ሐምሌ 20 2018 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ። እቅዱ የኔትወርክ ማሻሻያ እና ማስፋፊያ፣ የሰብስቴሽን እና ተያያዥ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች፣ ስማርት ግሪድ እና ቆጣሪ ማስፋፋትን እንደሚያካትት አገልግሎቱ ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page