top of page

የካቲት 9፣2016 - ተግባራዊ የሆነው የፍጥነት መገደቢያ እውነት አደጋን ቀንሷል?

  • sheger1021fm
  • Feb 17, 2024
  • 1 min read

የትራፊክ አደጋን ይቀንሳል ተብሎ በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎችም ተግባራዊ የሆነው የፍጥነት መገደቢያ እውነት አደጋን ቀንሷል ወይ?


አንዳንዶች እንደሚሉት እንዲያውም ከዚህ ቀደም አደጋ ባልነበረባቸው ቦታዎች ሁሉ አደጋ እንዲበረክት ምክንያት ሆኗል፡፡


በጎማ ሳይሆን በኮንክሪት የሚሰሩ የፍጥነት መገደቢያዎች በውጭ ምንዛሪ የሚገባን ተሽከርካሪም እየጎዳና ሀብት እያባከነ ነው የሚሉ ቅሬታዎችም ይሰማሉ፡፡


በጉዳዩ ላይ የጉዳዩ ባለቤት የሆነውን የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲን ጭምር አናግሮ ይህን አሰናድቷል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page