top of page

የካቲት 5፣2016 - ሀብታቸውን ካስመዘገቡ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጥቃቅን ልዩነት የታየባቸው በምክር ታልፈዋል ተብሏል

  • Feb 13, 2024
  • 1 min read

የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሀብታቸውን ካስመዘገቡ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የ17ቱ ባስመዘገቡትና ባላቸው ሀብት መካከል ከፍተኛ ልዩነት በመታየቱ በህግ እንዲጣራ ጉዳዩ ለፍትህ አካል መተላለፉ ተሰማ፡፡


ጥቃቅን ልዩነት የታየባቸው በምክር ታልፈዋል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ።

ሐምሌ 20 2018 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 30.65 ቢሊዮን ዶላር የሚጠይቅ የኃይል ማስፋፊያ ዕቅድ ይፋ አደረገ። እቅዱ የኔትወርክ ማሻሻያ እና ማስፋፊያ፣ የሰብስቴሽን እና ተያያዥ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች፣ ስማርት ግሪድ እና ቆጣሪ ማስፋፋትን እንደሚያካትት አገልግሎቱ ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page