top of page

የካቲት 11፣2016 - ጨፌ ኦሮሚያ የአቶ ታዬ ደንደአን ያለመከሰስ መብት አነሳ

  • Feb 19, 2024
  • 1 min read

ጨፌ ኦሮሚያ በአብላጫ ድምፅ የአቶ ታዬ ደንደአን ያለመከሰስ መብት አነሳ፡፡


ጨፌው የአቶ ታዬን ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ439 ድጋፍና በ14 ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ማፅደቁን የክልሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡


አቶ ታዬ ደንደአ ከወራት በፊት በሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ሆነው ካገለገሉበት መስሪያ ቤት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል፡፡




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page