top of page

የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ

  • 7 hours ago
  • 1 min read

ግንቦት 27/2018


ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ በግብር ከፋዮችንና በግብር ሰብሳቢውን መስሪያ ቤቱ መካከል አለመስማማት በተፈጠረ ጊዜ የሚያስማማ የግልግል ዳኝነት እንዲኖር መደንገጉ ድርጅቶችን ከመዘጋት የሚያድን መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡


በገለልተኝነት የግልግል ዳኝነት እንዲሰጡ የሚመጠሩ ሰዎችን በተመለከተ ግን አመራረጡ ላይ ጥንቃቄ ይፈልጋል ብለዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page