top of page

የቅድመ ምርጫ አውዱን እየገመገመ ያጋጠሙ ችግሮች እንዲፈቱ ከምርጫ ቦርድ እና ከሚመለከታቸው ጋር ለመነጋገር ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ድርጀቶች ህብረት ተናገረ፡፡

  • 2 hours ago
  • 1 min read

ግንቦት 18/2018

 

የቅድመ ምርጫ አውዱን እየገመገመ ያጋጠሙ ችግሮች እንዲፈቱ ከምርጫ ቦርድ እና ከሚመለከታቸው ጋር ለመነጋገር ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ድርጀቶች ህብረት ተናገረ፡፡

ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ መንግስት ፣ ምርጫ ቦርድ ፣ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣ ሚድያዎችና ሌሎችም የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ 

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....... https://l1nq.com/z0jzlsy

 

ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page