top of page

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች 6 ወራት ለቀሩት ሀገራዊ ምርጫ እንዴት እየተሰናዱ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • 1 day ago
  • 1 min read

ታህሳስ 27/2018

 

ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን ለሚካሄደው ቀን ቆርጣለች፡፡

 

ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን መገንቢያ አንዱ መንገድ ተደርጎ ይቆጠራል፡፡

 

በዚህ የምርጫ ወቅት የዜጎች ሰብአዊ መብት እንዳይታፈን ተፎካካሪዎችም ሀሳባቸውን በነፃነት እንዲያስረዱ ማድረግ መቻል ሥርዓቱን ነፃ መሆን አንዱ ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

 

ሰብአዊ መብት ለማስከበር የቆምን ነን የሚሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች 6 ወራት ለቀሩት ሀገራዊ ምርጫ እንዴት እየተሰናዱ ይሆን?

 

ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..


 

ምህረት ስዩም

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page