የምግብ የሥርዓተ ምግብ ጉዳይ ዛሬም ኢትዮጵያ መሻገር ያልቻለችው አንገብጋቢ ችግሯ ነው፡፡
- 2 days ago
- 1 min read
ነሐሴ 2 2018
የምግብ የሥርዓተ ምግብ ጉዳይ ዛሬም ኢትዮጵያ መሻገር ያልቻለችው አንገብጋቢ ችግሯ ነው፡፡
ጤናማ የአመጋገብ ሥርዓትን ለመከተል ከምግብ ጠረጴዛችን ላይ ይኑሩ የሚባሉት እንደ ስጋ፣እንቁላል እና ወተት ያሉት ምርቶች በዋጋቸው ምክንያት ከብዙዎች ገበታ እየጠፉ ነው፡፡
አንድ ኢትዮጵያዊ ጤናማ እና የተመጣጠነ የአመጋገብ ሥርዓትን ልከተል ካለ የቀን ወጪው 4 ዶላር ገደማ እንደሚሆን ይነገራል፡፡
ይህ የዋጋ መናር ለብዙ ኢትዮጵያዊያን አይደለም የተመጣጠነውን የተገኘውን እንኳን በልቶ ለማደር ከባድ እንዲሆነባቸው አድርጓል፡፡
ታዲይ ምን ይበጃል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ምህረት ስዩም
_edited.jpg)


Comments