top of page

ከተቋማት አልፎ የግለሰቦችን የማህበራዊ ትስስር ገፅ በመጥለፍ ገንዘብ የሚሰበስቡ የዲጂታሉ ዓለም ሞጭላፊዎች ተበራክተዋል።

  • Apr 21
  • 1 min read

ሚያዝያ 13/ 2018


ከተቋማት አልፎ የግለሰቦችን የማህበራዊ ትስስር ገፅ በመጥለፍ ገንዘብ የሚሰበስቡ የዲጂታሉ ዓለም ሞጭላፊዎች ተበራክተዋል።


ስለ ጉዳዩ ያወሩን አንድ የጉዳቱ ተጠቂ "የስራ ስብሰባ በኦላይን (virtual meeting) ለመግባት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ" የሚል ፅሑፍ በዋትስ አፕ አካውንታቸው እንደተላከላቸውና ማስፈንጠሪያውን እንደተጫኑት ገፃቸው ሙሉ በሙሉ በጠላፊዎች እጅ እንደገባ ይናገራሉ።


ጠላፊዎችም ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገፅ ባለቤቱን መስለው ወዳጆቻቸውን ገንዘብ እንደጠየቋቸውና እስከ መቶ ሺህ ብር ድረስ የላከላቸው ወዳጃቸው እንዳለም አውርተውናል።


ለመሆኑ እየተባባሰ ለመጣው እንዲህ ዓይነቱ የዲጂታል ዓለሙ ሙጭለፋ ለመዳን ጥንቃቄው ምን መሳይ ይሁን?


የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጠይቀናል።


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..


ንጋት መኮንን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Recent Posts

See All
ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች?

ሰኔ 15/2018 ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች? በ2025 ስራውን በ700 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ አደርጋለሁ ብትልም እዛ ማድረስ ግን አልቻለችም ታዲያ ከ አምስት አመት በኋላ እንደቃሏ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page