ኢዜማ በተለያየ አካባቢ በማደርገው ዝግጅት ችግር እየገጠመኝ ነው ብሏል፡፡
- 1 hour ago
- 1 min read
ግንቦት 10/2018
ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫን ለማካሄድ ከሶስት ሳምንት ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡
ፓርቲዎችም የምርጡኝ ቅስቅሳ እያደረጉ ነው፡፡
በሌላ በኩል በተለያየ አካባቢ ለምርጫ ቅስቀሳ ስንቀሳቀስ ችግር እየገጠመን ነው የሚሉ ፓርቲዎችም ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ ይሰማል፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በሰጠው መግለጫም በተለያየ አካባቢ በማደርገው ዝግጅት ችግር እየገጠመኝ ነው ብሏል፡፡
ዘገባውን ለማድመጥ….
ያሬድ እንዳሻው





Comments