top of page

ኢትዮጵያ ከ2 ዓመት በኋላ ለምታዘጋጀው ለኮፕ 32 በጉባኤ ከወዲሁ ምን መስራት አለበት?

  • sheger1021fm
  • 2 hours ago
  • 1 min read

ጥር 14/2018

 

ኢትዮጵያ እስከ አሁን በግዝፈቱ አዘጋጅታው የማታውቀው አይነት ጉባኤ ከ2 ዓመት በኋላ ይጠብቃታል፡፡

 

 የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤ ወይንም ኮፕ 32 በጉባኤውም ከ 80,000 በላይ ሰዎች ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

 

 ከተማዋ አሁን ላይ ያላት የእንግዳ ማረፊያ፣ ሆቴል፣ ደግሞ 25,000 አንግዳ መያዝ የሚችል  ነው፡፡

 

 የእንግዳ ማረፊያው፣ ትራንስፖርቱ፣ ጉብኝቱ የመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ ከወዲሁ ምን መሰራት አለበት?

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

 

በረከት አካሉ                  

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…..

 

X : https://x.com/shegerfm?s=2                 

Website፡ https://www.shegerfm.com/                          

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page