top of page

ኢትዮጵያ ብድሯን በቻይና የመገበያያ ገንዘብ ለመክፈል ጥያቄ ማቅረቧ፣ ምን ያስገኝላታል?

  • sheger1021fm
  • Oct 23
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ዋና አበዳሪዋ ከሆነችው ቻይና ለወሰደችው ብድር 5.3 ቢሊዮን ዶላሩን በዩዋን ለመክፈል ጥያቄ አቅርባለች፡፡

 

ጥያቄው አዎታዊ ምላሽ ካገኘ የብር የመግዛት አቅም ይበልጥ እንዳይዳከም ያግዛል ተብሏል፡፡ እንዴት ?

 

በአለም ዓቀፉ ደረጃ “ብድሯን ለመክፈል የምትቸገር ሀገር” በሚል የገባችበትን ምድብ በመቀየርስ ስሟን ያድስላት ይሆን?

 

የዘርፉን ባለሞያ አነጋግረናል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

 

ትዕግስት ዘሪሁን

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page