top of page

ኢትዮጵያ በካርበን ንግድ ገበያ ከሚሳተፉ ሀገሮች ተርታ መሆኗ ይነገራል፡፡

  • Jul 23
  • 1 min read

ሐምሌ 16 2018


ኢትዮጵያ በካርበን ንግድ ገበያ ከሚሳተፉ ሀገሮች ተርታ መሆኗ ይነገራል፡፡


በዓለም ዙሪያ በዓመት ከ800 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ከሚገላበጥበት ፣ አካባቢን በመጠበቅ ወደ ከባቢ አየር የሚለቀቅ የበካይ ጋዝ መጠንን በመቀነስ ንግድ የበለጠ ለመሰማራት ኢትዮጵያ የካርበን ገበያ አዋጅን አሻሽላለች፡፡


ለመሆኑ የተሻሻለው አዋጅ ምን ይዞ ይሆን?


ኢትዮጵያ አካባቢን በመጠበቅ ከካርበን ገበያ የበለጠ መጠቀም የምትችለውስ እንዴት ነው?

ሙሉ ዘገባውን ያድም...



ፍቅሩ አምባቸው




Recent Posts

See All
የነሐሴ 2 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ዩጋንዳ ዩጋንዳ በአለም አቀፉ አረጋጊ ሀይል ማዕቀፍ ወታደሮቿን ወደ ጋዛ ሰርጥ ልትልክ ነው፡፡ የምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር ፓርላማ የዩጋንዳ ወታደሮች በጋዛ በአረጋጊነት እንዲሰማሩ ድምፅ መስጠቱን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ ቀደም ሲል የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዛ ሰላም ያቀረቡት ባለ 20 ነጥቦች እቅድ በ

 
 
 
የምግብ የሥርዓተ ምግብ ጉዳይ ዛሬም ኢትዮጵያ መሻገር ያልቻለችው አንገብጋቢ ችግሯ ነው፡፡

ነሐሴ 2 2018 የምግብ የሥርዓተ ምግብ ጉዳይ ዛሬም ኢትዮጵያ መሻገር ያልቻለችው አንገብጋቢ ችግሯ ነው፡፡ ጤናማ የአመጋገብ ሥርዓትን ለመከተል ከምግብ ጠረጴዛችን ላይ ይኑሩ የሚባሉት እንደ ስጋ፣እንቁላል እና ወተት ያሉት ምርቶች በዋጋቸው ምክንያት ከብዙዎች ገበታ እየጠፉ ነው፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ ጤናማ እና የተመጣጠ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page