አሟሟታቸው አጠራጣሪ የሆኑ ግለሰቦች አስከሬን እንዲመረመርለት ፖሊስ አገልግሎቱን በመስጠት ስሙ በቀዳሚነት ወደ ሚጠቀሰው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል ይልካል።
- 50 minutes ago
- 1 min read
ሐምሌ 7/2018
አሟሟታቸው አጠራጣሪ የሆኑ ግለሰቦች አስከሬን እንዲመረመርለት ፖሊስ አገልግሎቱን በመስጠት ስሙ በቀዳሚነት ወደ ሚጠቀሰው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል ይልካል።

አንዳንዴ ግን በሟች ቤተሰቦች በኩል ኩላሊት ይወጣል ፤ ልብ ይሰረቃል በሚል ስጋት የአስከሬን ምርመራውን የመቃወም ዝንባሌ እንደሚታይ ሆስፒታሉ አመልክቷል።
ስጋቶቹ ትክክልም ፤ ምክንያታዊም አይደሉም ሲሉ አንድ የሆስፒታሉ ባለሞያ ሳይንሳዊ እና ህጋዊ መሰረቶችን ጠቅሰው ነግረውናል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ገዛ ጌታሁን

