ናይጀሪያዊው ባለሀብት አሌኮ ዳንጎቴ በኬንያ የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የነዳጅ ማጣሪያን ለመገንባት መወጠናቸው ተሰምቷል፡፡
- 9 hours ago
- 1 min read
ሐምሌ 16 2018
ናይጀሪያዊው ባለሀብት አሌኮ ዳንጎቴ በኬንያ የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የነዳጅ ማጣሪያን ለመገንባት መወጠናቸው ተሰምቷል፡፡

ለመሆኑ ከኬንያ የሚገነባው ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ለኢትዮጵያ ምኗ ነው?
የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ሰመረ ቃለአብ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን፣ ደቡብ ሱዳንን እና ኬኒያን በሚያገናኘው የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የሚገነባ በመሆኑ ለኢትዮጵያ ትልቅ ፋይዳ አለው የሚል ሃሳብ ያነሳሉ።
ባለ ሀብቱ አሊኮ ዳንጎቴ ፕሮጀክቱን ሲያቅዱ የኢትዮጵያን ገበያ ታሳቢ ሳያደርጉ እንዳልቀረ ባለሙያው ይገምታሉ።
ከዚህ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ለመሆን ግን ኢትዮጵያ ከወዲሁ የላሙ ኮሪደርን ማልማት አለባት ይላሉ።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ንጋት መኮንን
_edited.jpg)



Comments