top of page

ነሐሴ 26 2017 - የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያስገነባው የነበረው የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ ግንባታው ተቋርጧል ተባለ

  • sheger1021fm
  • 3 hours ago
  • 1 min read

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያስገነባው የነበረው የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ ግንባታው ተቋርጧል ተባለ፡፡


አየር ማረፊያውን እየገነባ ያለው መንግስታዊው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን በፀጥታው ችግር ምክንያት በቅርቡ ተገድጄ ግንባታውን አቋርጬ ወጥቻለሁ ብሏል፡፡


ኮርፖሬሽኑ ስራው በመገባደድ ላይ እንደነበር ነግሮናል፡፡


ኮርፖሬሽኑ በያዘው ፍጥነት ስራውን ቢቀጥል ኖሮ እስከመጭው መስከረም ወር መጨረሻ የአየር ማረፊያ ግንባታው ተጠናቆ ይመረቃል ተብሎ ይጠበቅ ነበር ብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ……


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page