ነሐሴ 26 2017 - የማዳበሪያ ፋብሪካው እውን ከሆነ ከግብርና ምርት እድገትና ለአጠቃላይ ኢኮኖሚው የሚኖረው ፋይዳ ምን ይሆናል?
- sheger1021fm
- Sep 1
- 1 min read
ኢትዮጵያ በየዓመቱ ለአፈር ማዳበሪያ ወደ 2 ቢሊዮን ዶላር የተጠጋ ወጪ ታወጣለች፡፡
ያም ሆኖ ማዳበሪያው በጊዜው የማይደርስለት እና ዋጋውም ከጊዜ ወደ ጊዜ ተወድዶ በኩንታል እስከ 13,000 ብር ለመግዛት የተገደደው ገበሬ የማዳበሪያ ነገር ወገቤን እያስባለው ነው፡፡
ባሌላ በኩል ከ3 ዓመት ብዙም ባልበለጠ ጊዜ ይጠናቀቃል የተባለው #የማዳበሪያ_ፋብሪካ ግንባታ ፕሮጀክት ተስፋ ይዞ የመጣ ይመስላል፡፡
ከማዳበሪያ ጋር ተያይዞ የቆዩ ችግሮች ምን መሳይ ነበሩ፤ ፋብሪካው እውን ከሆነስ ከግብርና ምርት እድገትና ለአጠቃላይ ኢኮኖሚው የሚኖረው ፋይዳ ምን ይሆናል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ……
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s











Comments