top of page

ነሐሴ 24 2017 - ጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እየገነባ ያለው የህሙማን ማዕከሉ ከዓመት በኋላ ተጠናቆ ወደ ስራ ተናግሯል

  • sheger1021fm
  • Aug 30
  • 1 min read

ጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 2,500 ህሙማንን የሚይዝ ማዕከል እየገነባሁ ነው አለ፡፡


የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ ሲጠናቀቅ ምንም ዓይነት ረዳት እና ዘመድ የሌላቸውን 2,500 የአእምሮ ህሙማን ከጎዳና ላይ እንደሚያነሳ ተነግሮለታል፡፡


ማህበሩ እየገነባ ያለው የህሙማን ማዕከሉ ከዓመት በኋላ ተጠናቆ ወደ ስራ እንደሚገባ የሰማን ሲሆን ለግንባታው መጠናቀቀም ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች የአቅማቸውን ያህል እርዳታ እንዲያደርጉ ማዕከሉ ጥሪውን አቅርቧል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page