top of page

ነሐሴ 23 2017 - ቁጠባ በህግ በተፈቀደለት አንድ የኢንቨስትመንት ቋት በማጠራቀም ሃብት እንዲፈጥሩ የሚፈቅድ ረቂቅ መመርያ ይፋ ሆነ፡፡

  • sheger1021fm
  • Aug 29
  • 1 min read

በየትኛውም የኢትዮጵያ አካባቢ የሚገኙ ሰዎች ያላቸውን ቁጠባ በህግ በተፈቀደለት አንድ የኢንቨስትመንት ቋት በማጠራቀም ሃብት እንዲፈጥሩ የሚፈቅድ ረቂቅ መመርያ ይፋ ሆነ፡፡


በካፒታል ገበያ ባለስልጣን ይፋ የተደረገው መመሪያ ሰዎች በጋራ ቆጥበው ሃብታቸውን ከፍ በማድረግ በገንዘብ ገበያው እንዲሳተፉ፣ የቋሚ ንብረት ባለቤትም እንዲሆኑ የሚፈቅድ ነው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page