top of page

ነሐሴ 2፣2016 - መንግስታዊ ያልሆኑ ረጂ ተቋማት አንዳንድ የክልል ከተሞች ላይ በስፋት ሲኖሩ ሌሎች አካባቢዎች ላይ ደግሞ እንደማይኖሩ ሰምተናል

  • Aug 8, 2024
  • 1 min read

ነሐሴ 2፣2016


መንግስታዊ ያልሆኑ ረጂ ተቋማት በውሃ እና ኢነርጂው ዘርፍ የሚያደርጉት ድጋፍ ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ለሁሉም ክልሎች መድረስ አለበት ሲል የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


ተቋሙ እንደሚለው ከሆነ እነዚህ መንግስታዊ ያልሆኑ ረጂ ተቋማት አንዳንድ የክልል ከተሞች ላይ በስፋት ሲኖሩ ሌሎች አካባቢዎች ላይ ደግሞ እንደማይኖሩ ሰምተናል፡፡


ይህንን ፍትሃዊ ለማድረግ የሚሰሩ #ፕሮጀክቶች በእቅድ መተግበር አለባቸው ተብሏል፡፡


የሚደረጉት ድጋፎች የክልሉ የውሃ ቢሮ ሳያውቅ ወደ ክልሉ ፋይናስ እና የአደጋ ስጋት ቢሮ እንደሚገባና ይህ ደግሞ ከፍተኛ ለሆነ የገንዘብ ብክነት እንደሚዳርግ ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተናግሯል፡፡


ማርታ በቀለ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በኢትዮጵያ የንግዱን ማህበረሰብ እየገጠሙ ካሉ ችግሮች 40 በመቶ ያህሉ ከገንዘብ አቅርቦት ጋር የተገናኙ ናቸው ተባለ ።

መጋቢት 3/2018 በኢትዮጵያ የንግዱን ማህበረሰብ እየገጠሙ ካሉ ችግሮች 40 በመቶ ያህሉ ከገንዘብ አቅርቦት ጋር የተገናኙ ናቸው ተባለ ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ 2 ሚሊየን የሚጠጉ ጥቃቅን ፣ አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ኢንዱስትሪ ተቋማት እንዳሉ ተነግሯል። የእነዚህ ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና ኢ-መደበኛ በሆኑ ሌሎች ንግ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page