ነሐሴ 12፣2015 - በደቡብ ክልል ባለፉት 4 ወራት 70 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተሰማ
- sheger1021fm
- Aug 18, 2023
- 1 min read
በደቡብ ክልል ባለፉት 4 ወራት 70 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተሰማ፡፡
በክልሉ ኮሌራ በወረርሽኝ ደረጃ እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን በሽታውን ለመከላከል ጥረት እየተደረገ ነው ተበሏል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments