ነሀሴ 6 2017 - ኢሰመኮ ይደረጉ የሚላቸው ምክረ ሃሳቦች ምን ያህል ተፈፀሚ ሆኑ?
- sheger1021fm
- Aug 12
- 1 min read
በተለያዩ አካባቢዎች የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ሪፖርት የሚያደርገው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በሚያወጣቸው ሪፖርቶች መደረግ አለባቸው የሚላቸው ምክረ ሀሳቦችንም ይሰጣል፡፡
ኮሚሽኑ ይህንኑ ሲያደርግ ዓመቱ እያለቀ ነው፡፡
ኮሚሽኑ ይደረጉ የሚላቸው ምክረ ሃሳቦች ምን ያህል ተፈፀሚ ሆኑ ?
ያሬድ እንዳሻው












Comments