top of page

ተሻሽሎ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ

  • 5 days ago
  • 1 min read

ሰኔ 3/2018


ተሻሽሎ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ መንግስት ወደኋላ 10 ዓመት ሄዶ የግብር ከፋዮችን ሰነድ ለመመርመርና ተጨማሪ ግብር ለማስከፈል እንዲችል የሚፈቅድ ነው፡፡


ለዚህ የጊዜ ገደብ መበጀቱ መልካም ሆኖ ሳለ ግብር ከፋዮች ከግብር ውሳኔው ጋር ተያይዞ ግብር አዲስ ማስረጃ እንዳያቀርቡ ገደብ መጣሉ ትክክል እንዳልሆነ ባለሞያዎች አየሞገቱ ነው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…









Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page