top of page

ነሀሴ 21 2017 - የኑሮ ውድነትና የሰላም እጦት መፍትሄ እንዲያገኝ የፓርላማ አባላት በመራጮቻቸው መጠየቃቸው ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • Aug 27
  • 1 min read

ያነጋገርናቸው የኦሮሚያ የማዕከላዊ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ተወካዮች እንደነገሩን ማህበረሰቡ የኑሮ ውድነት ፣ የመሰረተ ልማት ማለትም የመንገድ ፣ የመብራት ፣ የቴሌ እና የውሃ ችግሮች እንዲፈቱለት መጠየቃቸውን ተናግረዋል፡፡


ተወካዮቹ በአገሪቱ ተንቀሳቅሶ ለመስራት የሚያስችል ሰላም እንዲኖር እና ለወጣቱ የስራ እድል እንዲፈጠር ጥያቄ ማቅረባቸው አስረድተዋል፡፡


አባላቱ የመሰረተ ልማት እና የግብርና ግብአት ውድነት መፍትሄ እንዲያገኝ በመራጮቻቸው መጠየቃቸውን አስረድተዋል፡፡


የምክር ቤት አባላቱ መንግስት ማህበረሰቡ እነዚህን በተደጋጋሚ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች እንዲፈታ ጠይቀዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page