ታህሳስ 7፣ 2015- አለም አቀፍ ትንታኔDec 17, 20221 min readአለም አቀፍ ትንታኔአፍሪካ ከእኔ ጋር ስሪ ባዮቿ የውጭ ኃይሎች እየበዙ ነው፡፡ አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ግንኙነታችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ እናሸጋግረዋለን ማለቷ ተሰምቷል፡፡ አፍሪካ በኃያላኑ ግብ ግብ ውስጥ በሚዛናዊነት ጥቅሟን ማስጠበቅ የሚያስችላትን ፖሊሲ ልትነድፍ ይገባታል ተብሏል፡፡ የኔነህ ከበደ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ብቻ የቆጣሪ ንባባቸውን የሚያስገቡበት አሰራር በሙከራ ደረጃ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት ተናገረ፡፡
Comments