ታህሳስ 7፣ 2015- በፖሊሲ መቀያየር ምክንያት የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ እድገቱ አዝጋሚ፣ ግቡንም መምታት የተሳነው መሆኑን ጥናት አሳየ
- sheger1021fm
- Dec 16, 2022
- 1 min read
በፖሊሲ መቀያየር ምክንያት የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ እድገቱ አዝጋሚ፣ ግቡንም መምታት የተሳነው መሆኑን ጥናት አሳየ፡፡
ጥናቱን ያካሄደው የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ነው፡፡
ተመስገን አባተ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…












Comments