top of page

ታህሳስ 16፣2016 - የፀረ ሙስና ኮሚሽን በ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ

የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ፡፡


ሙስናን ለመከላከል በምከውነው ስራ የሚደርሰኝ ጥቆማ እያገዘኝ ነው ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page