ታህሳስ 11፣2016 - ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ያላቸውን የንግድ እና የመሰረተ ልማት ትስስር ከማበርታት ባሻገር ለአህጉራዊ ሰላም እና እድገት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
- sheger1021fm
- Dec 21, 2023
- 1 min read
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ያላቸውን የንግድ እና የመሰረተ ልማት ትስስር ከማበርታት ባሻገር መልካም ንግግሮችን በማድረግና ሌሎች ጎረቤት ሀገራትንም በማካተት ለአህጉራዊ ሰላም እና እድገት ሊሰሩ ይገባል ተባለ፡፡
የጅቡቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments