top of page

ባለፉት 5 ዓመታት በም/ቤት አባልነት የቆዩት እንደራሴዎችአሳካነው የሚሉት ድል ምንድን ነው?

  • 6 hours ago
  • 1 min read

ሐምሌ 10/2018


ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ተከትሎ ኢትዮጵያን ለመጪዎቹ 5 ዓመታት የሚመራው መንግስት በመስከረም ወር ይሰየማል።


በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ያሸነፈው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤትም ለሰባተኛው ተመራጭ ቦታውን ያስረክባል።


ለመሆኑ የስድስተኛው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የስራ ዘመን እንዴት ያለ ነበር?


በፓርላማው የነበሩና በሰባተኛው ምርጫው ዳግም ያሸነፉ የህዝብ እንደራሴዎችን አነጋግረናቸዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



YouTube : https://shorturl.at/18TS1








Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page