top of page

በድርቅ ምክንያት ልጆቻቸውን ለእረኝነት እንዲሰጡ እየተጠየቁም ነው

  • sheger1021fm
  • Nov 11, 2023
  • 1 min read

ባለፈው ዓመት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ድርቅ መሰከቱን እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ከብቶች ማለቃቸው ይታወሳል፡፡


በያዝነው ዓመትም እና በአማራ ክልል ጃን አሞራ ወረዳ በዋግህምራ ብሔረሰብ አካባቢዎች ተመሳሳይ ችግር መኖሩ እየተሰማ ነው፡፡


ድርቅ ካለበት አካባቢ ወደ ደህናው አካባቢ የሚሄዱ ሰዎች ልጆቻቸውን በእረኝነት እንዲሰጡ እየተጠየቁም ነው ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page