top of page

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴው በሰጠው ምክረ ሀሳብ መሰረት የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር ያግዛሉ የተባሉ የተለያዩ ውሳኔዎች ፀድቀዋል፡፡

  • 51 minutes ago
  • 1 min read

ሐምሌ 7/2018


በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴው በሰጠው ምክረ ሀሳብ መሰረት የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር ያግዛሉ የተባሉ የተለያዩ ውሳኔዎች ፀድቀዋል፡፡

ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ 70 በመቶውን እንዲያዙበት ተደርጎ ለባንኮች በአስገዳጅነት ይሸጡት የነበረው የውጭ ምንዛሬ ከ50 በመቶ ወደ 30 በመቶ ዝቅ ተደርጓል፡፡


ይህም ከፍትሃዊነት ባሻገር ባንኮችም ደንበኛ ተኮር አገልግሎት በመስጠት ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የሚያግዛቸው ነው ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....


ትዕግስት ዘሪሁን

Recent Posts

See All
ኢትዮጵያ በ2018 በጀት አመት በ9 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 7 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር ገቢን አግኝታለች፡፡

ሐምሌ 7/2018 ኢትዮጵያ በ2018 በጀት አመት በ9 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 7 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር ገቢን አግኝታለች፡፡ ከውጪ አስፈላጊ ለምትላቸው እቃዎች ግዢ 16 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ወጪ አውጥታለች፡፡ በዘጠኝ ወራቱ ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ከላከችው እቃ ያገኘችው ገቢና ወደ ሀገር ውስጥ ላስገባችው እቃ ያወጣች

 
 
 
ሐምሌ 7/2018 - ዓለም አቀፍ ወሬዎች

#ኢራን የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቀድሞ አዛዥ ሆሴን ካናኒ የአሜሪካውን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕን ዋይት ሐውስ ድረስ ዘልቀን እንገድለዋን ሲሉ ዛቱ፡፡ ካናኒ ኢራን ደግሞ ለዚህ አቅሙም ችሎታውም አላት ማለታቸውን ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡ በቅርቡ ለሟቹ የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ ስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page