በኢትዮጵያ በዓመት ከ10,000 በላይ ሰዎችን የሚገድለው ኤችአይቪ ኤድስ
- sheger1021fm
- 1 day ago
- 1 min read
ህዳር 22 2018
በኢትዮጵያ በዓመት ከ10,000 በላይ ሰዎች የሚገድለው ኤች አይቪኤድስ የሚያዙ ሲሆን ከአስር ሺህ ባላይ የሚሆኑት ደግሞ ይሞታሉ፡፡
ዛሬ በለም አቀፍ ደረጃ የጸረ ኤችአይቪ ኤድስ ቀን ነው፡፡
በኢትዮጵያ በዓመት ከ7,000 በላይ ሰዎች በኤች አይቪኤድስ የሚያዙ ሲሆን ከአስር ሺህ ባላይ የሚሆኑት ደግሞ ይሞታሉ፡፡
የበሽታው የስርጭት ምጣኔው በተለይ በወጣቶች ላይ ከፍተኛ ነው፡፡
ግንዛቤው ደግሞ ዝቅ ብሎ ይታያል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
👇👇👇
🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments