በአገሪቱ የቀጠሉ ግጭቶች ቆመው፣ከትምህርት ውጭ ያሉ ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዲመለሱ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ጠየቁ - መስከረም 15 2018
- sheger1021fm
- Sep 25
- 1 min read

በኢትዮጵያ ከ7 ሚሊዮን በላይ ታዳጊዎች እድሜያቸው ለትምህርት ቢደርስም ከትምህርት ገበታ ውጪ እንደሆኑ ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መናገሩ ይታወሳል፡፡
ታዳጊዎቹን ከትምህርት ያራቃቸው ዋነኛው ጉዳይ የሰላም እጦት ስለሆነ መፍትሄ እንዲያገኝ የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት አባላት ጠይቀዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ እስከ ባለፈው መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ብቻ ከባለፈው ዓመት ከነበረው የ 7 ሚሊዮን ብልጫ ያለው ተማሪ ተመዝግቧል ብሏል ፡፡
ያሬድ እንዳሻው
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…












Comments