በሐምሌ 2 2017 - ገጠር አካባቢዎች ከከተማ ጋር ሲተያይ ያለው የፖሊስ ቁጥር ያነሰ ቢሆንም የሚፈጸሙ ወንጀሎች ቁጥር ከከተማው ያነሰ እንደሆነ ጥናት አሳይቷል፤ ለምን?
- sheger1021fm
- Jul 9
- 1 min read
በገጠር አካባቢዎች ከከተማ ጋር ሲተያይ ያለው የፖሊስ ቁጥር ያንሳል፣ የፍርድ ቤቶችም ብዛት ዝቅተኛ ነው፡፡
ነገር ግን በዚያ የሚፈፀም ወንጀል የፀጥታና የፍትህ ተቋማት ከሚበዙት ከተማ እንደሚያንስ ጥናት አሳይቷል፡፡
በደስታም ይሁን በሀዘን እየተጠራሩ የጎደለዉን እያሟሉ፣ አቅም ያነሰዉን እየደገፉ ለዓመታት ተባብረዉ የኖሩ በተለያየ ምክንያቶች ህብረታቸዉ ቀስ በቀስ እየቀነሰ የተናጥል አኗኗር እየገዘፈ በመጣ ጊዜ የወንጀል ድርጊቶች ይበረክታሉ ተብሏል፡፡ ለምን?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ……
ገዛ ጌታሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s








