top of page

ሰኔ 26፣ 2016 - ምጣኔ ሐብት - የአፍሪካ ሀገሮች ብድር ከፍተኛ ነው ተባለ

  • Jul 3, 2024
  • 1 min read

የአፍሪካ ሀገሮች ብድር በጠቅላላው 2 ትሪሊየን ዶላር መድረሱ ተሰምቷል።


ይህም ሀገሮቹ አጠቃላይ ካላቸው ሀብት ወይም ብሔራዊ ምርት 65 በመቶ ነው።


ይህ ብድር በጠቅላላው ብሔራዊ ምርት 50 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ጥናት ተናግሯል።


የብዙዎቹ ሀገሮች ብድር ከመክፈል አቅማቸው በላይ ነው ።


ለአፍሪካ ልማት ባንክ በቀረበው ጥናት መሰረት አብዛኛዎቹና ትልቅ ተበዳሪዎች ሀገሮች ከ4 አይበልጡም።

ትልቋ ተበዳሪ ሀገር ደቡብ አፍሪካ ስትሆን 288 ቢሊየን ዶላር ተበድራለች


ናይጄሪያ 181 ቢሊየን ዶላር፣ አልጄሪያ 102 ቢሊየን ዶላር፣ ሞሮኮ 92 ቢሊየን ዶላር የተበደሩ ናቸው።


እነዚህ ሀገሮች የአፍሪካን ብድር 60 በመቶ ወስደዋል።


የተቀሩት የአፍሪካ ሀገሮች 745 ቢሊየን ዶላር ብድር ወስደዋል።


ተህቦ ንጉሴ


Recent Posts

See All
የነሐሴ 4 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ሳውዲ_አረቢያ በሳውዲ አረቢያ ጂዛን በሚገኝ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ከባድ ቃጠሎ ተቅስቅሶ ነበር ተባለ፡፡ በጂዛኑ ማጣሪያ ላይ ቃጠሎ ተቅስቅሶ የነበረው ከባድ ፍንዳታ ከተሰማ በኋላ እንደሆነ አናዶሉ ፅፏል፡፡ በጁቢየል የተፈጥሮ ጋዝ ማሰናጃ ከተማም ቃጠሎ ተቀስቅሶ ነበር ተብሏል፡፡ የሳውዲ ምንጮች ቃጠሎዎቹ ተቀስቅሰው እ

 
 
 
በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡

ነሐሴ 4 2018 በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት በበኩሉ ሳያጠፋ የምንቀጣው አሽከርካሪ የለም እንዲያውም ሁሉንም ህጎች እናስከብር ብንል የማይቀጣ አሽከርካሪ አይኖርም ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ.... ምህረት ስዩም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page