top of page

ሰኔ 26፣ 2016 - ምጣኔ ሐብት - የአፍሪካ ሀገሮች ብድር ከፍተኛ ነው ተባለ

  • Jul 3, 2024
  • 1 min read

የአፍሪካ ሀገሮች ብድር በጠቅላላው 2 ትሪሊየን ዶላር መድረሱ ተሰምቷል።


ይህም ሀገሮቹ አጠቃላይ ካላቸው ሀብት ወይም ብሔራዊ ምርት 65 በመቶ ነው።


ይህ ብድር በጠቅላላው ብሔራዊ ምርት 50 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ጥናት ተናግሯል።


የብዙዎቹ ሀገሮች ብድር ከመክፈል አቅማቸው በላይ ነው ።


ለአፍሪካ ልማት ባንክ በቀረበው ጥናት መሰረት አብዛኛዎቹና ትልቅ ተበዳሪዎች ሀገሮች ከ4 አይበልጡም።

ትልቋ ተበዳሪ ሀገር ደቡብ አፍሪካ ስትሆን 288 ቢሊየን ዶላር ተበድራለች


ናይጄሪያ 181 ቢሊየን ዶላር፣ አልጄሪያ 102 ቢሊየን ዶላር፣ ሞሮኮ 92 ቢሊየን ዶላር የተበደሩ ናቸው።


እነዚህ ሀገሮች የአፍሪካን ብድር 60 በመቶ ወስደዋል።


የተቀሩት የአፍሪካ ሀገሮች 745 ቢሊየን ዶላር ብድር ወስደዋል።


ተህቦ ንጉሴ


Recent Posts

See All
ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች?

ሰኔ 15/2018 ከአምስት አመት በኋላ በምግብ እጥረት ምክንያት የሚቀነጭሩ ህጻናት እንዳይኖሩ በሰቆጣ ቃል ኪዳን የገባችው ኢትዮጵያ እስካሁን በከወነችው ስራ ምን ውጤት አገኘች? በ2025 ስራውን በ700 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ አደርጋለሁ ብትልም እዛ ማድረስ ግን አልቻለችም ታዲያ ከ አምስት አመት በኋላ እንደቃሏ

 
 
 
የአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (USAID)ን ጨምሮ የተለያዩ አለማቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ስራቸውን ማቋረጣቸው እና እርዳታ መቀነሳቸው እያሳደረ ያለው ጫና ከፍ ያለ መሆኑ ይነገራል፡፡

ሰኔ 15/2018 የአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (USAID)ን ጨምሮ የተለያዩ አለማቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ስራቸውን ማቋረጣቸው እና እርዳታ መቀነሳቸው እያሳደረ ያለው ጫና ከፍ ያለ መሆኑ ይነገራል፡፡ በእዚሁ ምክንያት የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ግማሽ ያህል ሰራተኞቹን መቀነሱን እና የሰረዘው ፕሮጅክትም መኖሩን መናገ

 
 
 
በፀረ ተባይ ማምረቻና በሌሎችም ፋብሪካዎች መወገድ ሲኖርባቸው ከ2 እስከ 31 አመት ተከማችተው የሚገኙ አደገኛ ኬሚካሎች ክምችት መኖሩ ተነገረ ፡፡

ሰኔ 15/2018 በፀረ ተባይ ማምረቻና በሌሎችም ፋብሪካዎች መወገድ ሲኖርባቸው ከ2 እስከ 31 አመት ተከማችተው የሚገኙ አደገኛ ኬሚካሎች ክምችት መኖሩ ተነገረ ፡፡ የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት በተለያዩ ሶስት ፋብሪካዎች ለአካባቢ ብክለት ምክንያት የሚሆኑ ከ69 ቶን በላይ የመጠቀሚያ ጊዜ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page