top of page

ሰኔ 14፣ 2016 - በአዲስ አበባ የሞት ምዝገባ የሰፋ ክፍተት አለበት ተብሏል

  • Jun 21, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ የውልደት ምዝገባ መልካም በሚባል ደረጃ እየሄደ ቢሆንም የሞት ምዝገባ ግን የሰፋ ክፍተት አለበት ተብሏል።


ይህን ከፍተት ለማጥበብ የሞት እድሮችን በመጠቀም በአሰገዳጅንትም ቢሆን ምዝገባውን ላከናወን ነው ሲል የከተማዋ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ተናግሯል።


ለዚህም ይረዱኛል ካልኳቸው ተቋማት ጋርም እየሰራሁ ነው ብሏል።


ማርታ በቀለ



Recent Posts

See All
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page