top of page

ሰባተኛ ሃገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ከ6 ወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡

  • sheger1021fm
  • 28 minutes ago
  • 1 min read

ሰባተኛ ሃገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ከ6 ወር ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል፡፡

 

ያለው ዝግጅት ግን የፈዘዘ መሆኑን የሚናገሩ ብዙዎች ናቸው፡፡

 

ምርጫ ቦርድ በዘረጋው የእጩ ምዝገባ የዲጂታል ሥርዓት ላይም እክሎች መኖራቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተናገሩ ነው፡፡

 

ምርጫ ቦርድ በዚህ ጉዳይ ምን ይላል?

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

 

የኔነህ ሲሳይ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page