top of page

ሚያዝያ 5፣2016 - ገበሬ ምርቱን አከማችቶ እንዳይዝ ማድረግ ይቻላል መባሉ፤ ምን ያህል ተግባራዊ መሆን ይችላል?

  • sheger1021fm
  • Apr 13, 2024
  • 1 min read

በገበያው ውስጥ የምርት እጥረት እንዲፈጠር ከሚያደርጉ ነገሮች አንደኛው አምራቹ ገበሬ ያመረተውን ምርት ይዞ ስለሚያስቀምጥ ነው በሚል በመንግስት መነገሩ ይታወሳል፡፡


ገበሬው ምርቱን እኔ ስላማረትኩት፤ በፈለኩት ጊዜ መሸጥ እችላለሁ እንዳይል መመሪያ እየተሰናዳ መሆኑ ተሰምቷል፡፡


አርሶ አደሩ ምርቱን አከማችቶ እንዳይዝ ማድረግ ይቻላል መባሉ፤ ምን ያህል ተግባራዊ መሆን ይችላል?


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Recent Posts

See All
ጥቅምት 20 2018 - የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ

የሚሰጣቸውን ምክረ ሃሳቦች ያለ በቂ ምክንያት የማይፈፅሙ ተቋማት በህግ እንዲጠየቁ ለማድረግ ቢሞክርም ባለው የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡ ተቋሙ የአስተዳደር በደል ደረሰብን እምባችን ይታበስልን የሚሉ አቤት ባዮችን ቅሬታ በመቀበል

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page