top of page

ሚያዝያ 24 2017 - አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባችመሆኑ ቢነገርም የመኪና ማቆሚያ ነገር ግን አሁንም የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል

  • sheger1021fm
  • 12 hours ago
  • 1 min read

አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባች፣ እየታደሰች መሆኑ ቢነገርም የመኪና ማቆሚያ ነገር ግን አሁንም የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል፡፡


በቂ የመኪና ማቆሚያ ካለመኖሩ ባሻገር ወጥ የሆነ የክፍያ ሥርዓት አለመኖሩ፣ አንዳንድ ቦታዎች ላይ ደግሞ የፓርኪንግ አገልግሎት የሚሰጡት እነማን እንደሆኑ የማይታወቁ መሆናቸው እና ከፓርኪንግ የተሰበሰበው ገንዘብ መልሶ አገልግሎቱን ለማሻሻልና ለማዘመን እየዋለ ነው ወይ? የሚለው በግልፅ አለመታወቁ ያሉበት ችግሮች ናቸው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page