top of page

ሚያዝያ 24 2017 - በደቡብ አፍሪካ በቤት ውስጥ የተዘጋባቸውን ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ፖሊስ መያዙ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • 36 minutes ago
  • 1 min read

በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ የተዘጋባቸውን 44 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ፖሊስ መያዙ ተሰማ፡፡


የሀገሪቱ የወሬ ምንጮች እንዳሉት የዘግይቶባቸው የተገኙት ኢትዮጵያን ፍልሰተኞች በማን እና እንዴት እዚያ ቦታ ሊገኙ እንደቻለ ጊዜው ፖሊስ አለማወቁንና ምርመራ ላይ መሆኑን ተናግሯል፡፡


ፍልሰተኞቹ በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች አማካይነት በቤት ውስጥ የተዘጋባቸው ሳይሆን አይቀርምም ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. https://www.mixcloud.com/ShegerFM/ujkliulo/


የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page