top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - አንገብጋቢ ጥያቄዎች ለጠ/ሚኒስትር አቅርቤ፣ እርሳቸውም ትዕዛዝ ቢሰጡበትም እስካሁን ምላሽ አላልተገኘም ሲል ኢሰማኮ ተናገረ

የሰራተኛውን አንገብጋቢ ጥያቄዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር አቅርቤ፣ እርሳቸውም ትዕዛዝ ቢሰጡበትም እስካሁን ምላሽ አላልተገኘም ሲል ኢሰማኮ ተናገረ፡፡


የገቢ ግብር እንዲሻሻል ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወስነው፤ የደመወዝ ቦርድ ማቋቋሚያ እንዲፀድቅ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ጠይቋል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page