top of page

ሚያዝያ 18፣2016 - ከአዲስ አበባ ርቀው የሚገኙ ሰዎች አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት በሚጠየቁት መረጃዎች የተነሳ በብርቱ እየተቸገሩ ነው ተባለ

ከአዲስ አበባ ርቀው የሚገኙ ሰዎች አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት በሚጠየቁት መረጃዎች የተነሳ በብርቱ እየተቸገሩ ነው ተባለ፡፡


ችግሩ የክልል ካቢኔ አባላት ጭምር እያጋጠማቸው መሆኑንን በህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ተነስቷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page